loading

0%

የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ሳምንት በመጪዉ ጥር ይከበራል

የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ማህበር በመጪዉ ጥር ወር ለማዘጋጀት ስላሰበዉ ትልቅ ድግስ  በቤልቪዉ ሆቴል የተለያዩ ሚዲያዎች በተገኙበት መግለጫ የሰጠ ሲሆን ይህም ኤቨንት የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ሳምንት የሚባልና በዉስጡም እንደ ኤግዚብሽን፤ ሲንፖዚየም ፤ የእራት ግብዣ እና ግሬት ዲያስፖራ ሩጫ ያካተተ ትልቅ ፕሮግራም ነዉ፡፡ ይህም ፕሮግራም በኢትዮጵያ አዲስ አበባ እና በካናዳ ቶሮንቶ የሚደረግ ሲሆን በዚሁም ፕሮግራም ዲያስፖራዉን ከሀገሩ ጋር ያለዉን ግንኙነት የበለጠ እንዲያጠብቅ ብሎም በኢንቨስትመንት በኢኮኖሚና በተለያዩ ዘርፎች ላይ በሀገሩ ላይ ያለዉን ተሳትፎ እንዲጨምር የሚያበረታታ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

ይህም ኤቨንት የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ሳምንት የሚባልና በዉስጡም እንደ ኤግዚብሽን፤ ሲንፖዚየም ፤ የእራት ግብዣ እና ግሬት ዲያስፖራ ሩጫ ያካተተ ትልቅ ፕሮግራም ነዉ፡፡ ይህም ፕሮግራም በኢትዮጵያ አዲስ አበባ እና በካናዳ ቶሮንቶ የሚደረግ ሲሆን

image
image

 ይህንንም ፕሮግራም የሀገራችን አርማ የሆነዉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአንደኛ  ደረጃ እስፖንሰር ያደረገ ሲሆን አንጋፋዉ ዳሽን ባንክ እና እናት ባንክም እስፖንሰር በማድረግ ተሳትፈዋል በዚሁ አጋጣሚ የሚዲያ አጋራችንን አርትስ ቲቪን እያመሰገንን  በመጪዉ ጥር ለሚዘጋጀዉ ታላቅ የዲያስፖራ ሳምንት ሁሉንም ዲያስፖራ እንዳትቀሩ ለመጋበዝ እንወዳለን፡፡

Write a Comment

comment

Search Here

Related post